ህዝቡም አለ!

ትላንት፡

ህዝቡለፋቨስቱ ግራዚኒ ሃውልት በሀገረ ጣልያን መሰራቱ ለገደላቸው ኢትዮጵያውንና ለሀገራችን ክብረነክ ነው አለ፡፡ ብሎም ሰልፍ ወጣ፡፡ ወጥቶም በሃገሩ ፖሊስ -በራሱ ዘ.ጎች- ተደበደበ፡፡ መንግስትም አለ፡መደብደባቸው ትክክል ነው፤፤የሰልፍ ፊቃድ የላቸውም፡፡

 አሁን፡-
ህዝቡ በደቡብ አፍሪካ ከዛም በየመን ከዛም በሊቢያ ዚጎች ዘግናኝ ሞት መጋታቸው ለኢትዮጵያ ክብረነክ ለዚጎችምአንገብጋቢ ነው አለ፡-፡፡ ብሎም ሰልፍ ወጣ፡፡ ወጥቶም በሃገሩ ፖሊስ-በራሱ ዘ.ጎች- ተደበደበ፡

መንግስትም አለ፡(የሰልፍ ፊቃድ የላቸውም አንዳይባል ራሱ መንግስት ነው ጠሪው!) -ሊላ ምክንያት- ፡ ሰልፈኞች መንግስትን -በራሱ ሰልፍ- ላይ ለምን ተቃወሙ!!

ህዝቡምአለ
በመብት-በዚግነት ክብር-በነጣነት-በሁለንተናዊ ልማት ጉዳይ የራሳችንን መንግስት ካልሞገትን ሲልም ካልተቃወምን ታድያ ማንን! ነው ወይስ መንግስት የህዝብን ምሪት የመሰማቱንም ስራ ለቻይና ኮንትራት ሰጥቶታል!!!





Comments

Popular posts from this blog

No, TPLF is not TIGRAY: A Case of Ethiopian Airlines

Coveting Apartheid!?

All We Need is Excuse -(a Short Story)