Friday, April 24, 2015

ህዝቡም አለ!

ትላንት፡

ህዝቡለፋቨስቱ ግራዚኒ ሃውልት በሀገረ ጣልያን መሰራቱ ለገደላቸው ኢትዮጵያውንና ለሀገራችን ክብረነክ ነው አለ፡፡ ብሎም ሰልፍ ወጣ፡፡ ወጥቶም በሃገሩ ፖሊስ -በራሱ ዘ.ጎች- ተደበደበ፡፡ መንግስትም አለ፡መደብደባቸው ትክክል ነው፤፤የሰልፍ ፊቃድ የላቸውም፡፡

 አሁን፡-
ህዝቡ በደቡብ አፍሪካ ከዛም በየመን ከዛም በሊቢያ ዚጎች ዘግናኝ ሞት መጋታቸው ለኢትዮጵያ ክብረነክ ለዚጎችምአንገብጋቢ ነው አለ፡-፡፡ ብሎም ሰልፍ ወጣ፡፡ ወጥቶም በሃገሩ ፖሊስ-በራሱ ዘ.ጎች- ተደበደበ፡

መንግስትም አለ፡(የሰልፍ ፊቃድ የላቸውም አንዳይባል ራሱ መንግስት ነው ጠሪው!) -ሊላ ምክንያት- ፡ ሰልፈኞች መንግስትን -በራሱ ሰልፍ- ላይ ለምን ተቃወሙ!!

ህዝቡምአለ
በመብት-በዚግነት ክብር-በነጣነት-በሁለንተናዊ ልማት ጉዳይ የራሳችንን መንግስት ካልሞገትን ሲልም ካልተቃወምን ታድያ ማንን! ነው ወይስ መንግስት የህዝብን ምሪት የመሰማቱንም ስራ ለቻይና ኮንትራት ሰጥቶታል!!!





Wednesday, April 22, 2015

So said Nightmare to Despair

So said Nightmare to Despair
Despair met Nightmare;
and was asked: 
‘why are you imitating me?’
And these words Despair had to spare:
‘I looked south;
I was burned to death;
I looked north;
I was slaughtered to vile ends;
I looked west;
My image mirrored in kidnapped souls;
I looked east; where home is,
I was clubbed for mourning my own death;’
Then, Nightmare said to despair, solemn;
You have a sad question to answer:
‘Where is home’?
…………
(April 22, 2015)

(To all souls brutalized at home and abroad.)