Posts

Showing posts from April, 2015

ህዝቡም አለ!

ትላንት፡ ህዝቡ ለፋቨስቱ ግራዚኒ ሃውልት በሀገረ ጣልያን መሰራቱ ለገደላቸው ኢትዮጵያውንና ለሀገራችን ክብረነክ ነው አለ፡፡  ብሎም ሰልፍ ወጣ፡፡  ወጥቶም በሃገሩ ፖሊስ -በራሱ ዘ.ጎች- ተደበደ በ፡፡  መንግስትም አለ፡ መደብደባቸው ትክክል ነው፤፤የሰልፍ ፊቃድ የላቸውም፡፡   አሁን፡- ህዝቡ  በደቡብ አፍሪካ ከዛም በየመን  ከዛም  በሊቢያ ዚጎች ዘግናኝ ሞት መጋታቸው ለኢትዮጵያ ክብረነክ ለዚጎችምአንገብጋቢ ነው  አለ፡- ፡፡  ብሎም ሰልፍ ወጣ፡፡  ወጥቶም በሃገሩ ፖሊስ-በራሱ ዘ.ጎች- ተደበደበ፡ ፡ መንግስትም አለ፡ (የሰልፍ ፊቃድ የላቸውም አንዳይባል ራሱ መንግስት ነው ጠሪው!) -ሊላ ምክንያት- ፡ ሰልፈኞች መንግስትን -በራሱ ሰልፍ- ላይ ለምን ተቃወሙ!! ህዝቡም አለ ፡ በመብት-በዚግነት ክብር-በነጣነት-በሁለንተናዊ ልማት ጉዳይ የራሳችንን መንግስት ካልሞገትን ሲልም ካልተቃወምን ታድያ ማንን!  ነው ወይስ መንግስት የህዝብን ምሪት የመሰማቱንም ስራ ለቻይና ኮንትራት ሰጥቶታል!!!

So said Nightmare to Despair

So said Nightmare to Despair Despair met Nightmare; and was asked:  ‘why are you imitating me?’ And these words  Despair  had to spare: ‘I looked south; I was burned to death; I looked north; I was slaughtered to vile ends; I looked west; My image mirrored in kidnapped souls; I looked east; where home is, I was clubbed for mourning my own death;’ Then,  Nightmare said to despair, solemn ; You have a sad question to answer: ‘Where is home’? ………… (April 22, 2015) (To all souls brutalized at home and abroad.)